Page 94 - የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የምርጫ ማኒፌስቶ
P. 94

አብን


                    ዋጋ ግሽበትን  መቆጣጠር

                    የዋጋ እና ኢኮኖሚ መረጋጋትን መፍጠር
                    የገበያ አለመረጋጋትን ማስተካከል
                    የስራ አጥነትነት ምጣኔን መቀነስ
                    ኢንቨስትመንትን ማሳደግ
                    ገቢ ለመሰብሰብ
                    ፈጣን የኢኮኖሚ እድገትን ለማምጣት
                    ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል እንዲኖር ማስቻል
                    የካፒታል ክምችትን ለመጨመር


             እነዚህን  አላማዎች  ለማሳካትም  የሚከተሉትን  የፊሲካል/በጀት
             ፓሊሲ ኢንስትሩመንትስ/መፈፀሚያ  ይጠቀማል፡፡


                ግብር፡- የገንዘብ አቅርቦቱ ሲጨምር የግብር ምጣኔ አብሮ
                 የጭማሬ  ማስተካከያ  ይደረጋል፤  ሲቀንስም  አብሮ

                 ምጣኔው ይቀነሳል
                የበጀት  ፓሊሲ፡-  የመንግስትን  ወጪ፣  ቁጠባ                        እና
                 ኢንቨስትመንት  ለመወሰን  በየአመቱ  የበጀት  ፕላን
                 ይሰራል፡፡
                የመንግስት ወጪ፡- መሰረተ ልማትንና የአገልግሎት ሰጪ
                 ተቋማትን  ለማስፋፋትና ለመደገፍ ይረዳል፡፡

                የመንግስት  ብድር፡-  መንግስት  ከሃገር  ውስጥና  ወጭ
                 የሚያገኛቸው ብድሮችን ይመለከታል፡፡
                1.  የታክስ/ ግብር/ ቀረጥ
             አብን የታክስ ፖሊሲው ፍትሃዊ፣ ወጭ ቆጣቢ፣ ውጤታማ ፣
             እርግጠኛ እና ምቹነት መርሆች ላይ መመስረት አለበት ብሎ



               92   ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   89   90   91   92   93   94   95   96   97   98   99