Page 41 - Descipleship 101
P. 41

ደቀመዛሙርቱ የመንፈስ ቅዱስ ኃይል ከተቀበሉ በኋላ ለአለም ሁሉ ምስክሮች ሆኑ። በመንፈስ ቅዱስ ኀይል ብዙዎችን ከዘላለም ጥፋት ወደ ዘላለም ህይወት መለሱ። በመከራና በስደት ምንም ሳይበገሩ እስከመጨረሻ ጸንተው ቤተክርስቲያንን አገለገሉ።
40

































































































   39   40   41   42   43