Page 43 - Descipleship 101
P. 43
I.
1.
2.
3. 4.
ሁሉም ክርስቲያኖች--------------------
--------- ---------
--------- ---------
ዮሐ.3፡5-6 ኤፌ.1፡13
1ቆሮ. 12፡13 ኤፌ.5፡18
ሀ. መንፈስ ቅዱስ ያድርባቸዋል
ለ. በመንፈስ ቅዱስ የክርስቶስ አካል እንዲሆኑ ተጠምቀዋል።
ሐ. ከመንፈስ ተወልደዋል።
መ. በመንፈስ ቅዱስ ታትመዋል።
II. በ1ቆሮ.2፡14-3፡4 ሶስት አይነት ሰዎች ተሰጥተዋል፤
1. ---------
ፍጥረታዊ ሰው
ሀ. ለስጋው ፈቃድ ተሸንፎ የሚኖር ያልተለወጠ አማኝ
2. ---------
ስጋዊ ሰው
ለ. ያልዳነ ሰው
3. ---------
መንፈሳዊ ሰው
ሐ. በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ
4. በዮሐ. 7፡37-39 ጌታ ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስን ለመሞላት የሰጠን ደረጃዎች፤
42