Page 33 - DinQ 220 May 2021
P. 33

ታሪክ






                                            የአዘጋጁ የታሪክ ማስታወሻ



                 ግንቦት እና ሞት                                           የኢትዮጵያ መሪዎች ዝርዝር

               የግንቦት  ወር  ሲመጣ፤  በኢትዮጵያ  ውስጥ  የተፈጸሙ፤  ልዩ  ልዩ

        ክስተቶችን ያስታውሰናል። ከዚያም በተጨማሪ በግንቦት ወር የሞቱ ታዋቂ                    አጼ ዘርዐ ያዕቆብ (ቆስጠንጢኖስ)......ከ1426¬- 1460
                                                                       አጼ በእደ ማርያም .ከ1460- 1470
        ኢትዮጵያዊያንም ይታወሱናል። ከነዚያም መካከል የአሁኑ ትውልድ ብዙም
                                                                       አጼ እስክንድር . ከ1470 -1486
        የማያውቀው፤ በዘመኑ ግን በጣም ዝነኛ የነበረው፤ ተዋናይ ሱራፌል ጋሻው                   አጼ ዐምደ ጽዮን .. ከ1486- 1487
        የሞተው... ኢህአዴግ አዲስ አበባ ከመግባቱ ከሰአታት በፊት ነበር። የቀብሩ                አጼ ናዖድ(አንበሳ ዘጸር) .ከ1487- 1500
                                                                       አጼ ልብነ ድንግል (ወናግ ሰገድ) ..ከ1500- 1533
        ስነ  ስርአትም  ግንቦት  20  1983  ዓ.ም  ሲደረግ፤  የሚገባውን  አጀብ
                                                                       አጼ ገላውዴዎስ (አጽናፍ ሰገድ) .. ከ1533- 1551
        ሳይደረግለት ኢህአዴግ አዲስ አበባ የገባ እለት፤ ማለትም  ግንቦት 20 ቀን                አጼ ሚናስ (አድማስ ሰገድ) ...ከ1551- 1555
        የቀብሩ ስነ ስርአት ተፈጸመ። ይህ እንግዲህ በቅርብ የምናውቃቸውን ሰዎች                  አጼ ሰርጸ ድንግል (መለክ ሰገድ) .... ከ1555- 1588
                                                                       አጼ ያዕቆብ ..... ከ1588 -1595
        ለመጥቀስ  ያህል  ነው።  ታሪክን  ወደኋላ  መለስ  ብለን  ካየን  የሌሎች  ታዋቂ
                                                                       አጼ ዘድንግል አቤቶ ልሳነ ክርስቶስ .....ከ1595- 1597
        ሰዎችንም  ስም  እና  የወርሃ  ግንቦት  እለተ  ሞታቸውን  እናገኛለን።  በዚህ            አጼ ሱስንዮስ (ስልጣን ሰገድ) .. ከ1597 -1624
        አጋጣሚ የአንዳንዶቹን ስም እና ህልፈት አለፍ አለፍ እያልን እንመልከት።                  አጼ ፋሲል ዓለም ሰገድ .... ከ1624- 1660
                                                                       አጼ ዮሐንስ 1ኛ( አእላፍ ሰገድ) ... ከ1660- 1674
               ገናናውና  መናኙ  የታላቋ  አክሱም  ንጉሥ  አፄ  ካሌብ  ያረፉት
                                                                       አጼ ኢያሱ 1ኛ (አድያም ሰገድ) .. ከ1674 -1690
        በግንቦት ወር በ20ኛው ቀን እንደነበር ‘ታሪከ ነገስት’Æበሚለው መጽሐፋቸው                አጼ ተክለ ሃይማኖት (ሉል ሰገድ)....ከ1698 -1700
        የተነተኑት ደሴ ቀለብ (መምህር)፣ አፄ ካሌብ ከአክሱምና አካባቢው አልፈው                 አጼ ቴዎፍሎስ (አጽራር ሰገድ) ...... ከ1700- 1703
                                                                       አጼ ዮስጦስ ...............ከ1703- 1708
        ቀይ  ባሕርን  ተሻግረው  የደቡብ  አረቢያ  ሕዝቦችን  ያስገበሩ  ታላቅ  ንጉሥ
                                                                       አጼ ዳዊት 2ኛ (አደባር ሰገድ) ..... ከ1708- 1713
        እንደነበሩና፣  ከአይሁዳዊው  ንጉሥ  ፊንሐስ  ጋር  ያደረጉትን  ጦርነት  በድል            አጼ በከፋ (መሲሕ ሰገድ) ......... ከ1713 -1723
        ካጠናቀቁ በኋላም አባ ጰንጠሌዎን ገዳም ገብተው እንደመነኑ ጽፈዋል።                     አጼ ኢያሱ 2ኛ (ብርሃን ሰገድ) ..... ከ1723- 1747
                                                                       አጼ ኢዮአስ ................ ከ1747- 1763           በዚህ ዝርዝር ውስጥ  የኢትዮጵያ መሪዎች፤ ከስልጣን ጊዜያቸው አንስቶ እስከ ማብቂያቸው ድረስ በዝርዝር  ተጽፏል። የቀን አቆጣጠሩ በሙሉ እንደኢትዮጵያ አቆጣጠር መሆኑን በዚህ አጋጣሚ እናሳውቃለን።
               በኢትዮጵያ  ፖለቲካ  ታሪክ  ሥማቸው  በጉልህ  ከሚጠቀሱት                   አጼ ዮሐንስ 2ኛ (ዘዋሕድ እዴሁ) ...... ከ1763
        እንስቶች  መካከል  አንዷ  የሆኑት  እቴጌ  ምንትዋብ  ያረፉትም  በግንቦት  ወር           አጼ ተክለ (ሃይማኖት አድማስ ሰገድ) ከ1763- 1770
        ነው።  የአፄ  በካፋ  ባለቤት  የነበሩት  እቴጌ  ምንትዋብ፣  ጎንደር  የኢትዮጵያ          ሰሎሞን ............ ከ1770- 1772
                                                                       ተክለ ጊዮርጊስ 1ኛ (ፍጻሜ መንግስት) ከ1772- 1777
        ነገሥታት ማዕከል በነበረችበት ወቅት የነበራቸው ተፅዕኖ ከፍ ያለ እንደነበር                መ መ ሳ ፍ ን ት
                                                                         ሳ
                                                                           ን
                                                                          ፍ
                                                                       መሳፍንትት
                                                                       መሳፍንት
        ታሪክ ጸሐፊው ተክለጻዲቅ መኩሪያ አስነብበውናል። ባለቤታቸው አፄ በካፋ                   ራስ ዓሊ( ትልቁ) ........ከ1777- 1781
                                                                       ራስ ዓሊጋዝ .......... ከ1781- 1786
        ከሞቱ በኋላ በተከታታይ በነገሡት በልጃቸው ዳግማዊ አፄ ኢያሱ እንዲሁም
                                                                       ራስ ዐስራትና ራስ ወልደ ገብርኤል. ከ1786- 1792
        በአፄ  ኢዮአስ  ዘመነ  መንግሥታት  ትልቅ  ሚና  ነበራቸው።  ከፖለቲካ                 ራስ ጉግሳ ....... ከ1792- 1818
        ተሳትፏቸው በተጨማሪም ዛሬ ድረስ በበርካታ ጎብኚዎች የሚጎበኙ አብያተ                    ራስ ይማም .....ከ1818 -1820
                                                                       ራስ ማርዬ ..... ከ1820- 1823
        ክርስቲያናትን  አሳንፀዋል።  ከዚሁ  ከመካከለኛው  ዘመን  የኢትዮጵያ  ታሪክ
                                                                       ራስ ዶሪ .  ..... ከ1823
        ሳንወጣ አፄ ሠይፈአርዕድ እና አፄ እስክንድር ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት                 ራስ ዐሊ (ትንሹ) .... ከ1823- 1845
                                                                           ት
                                                                          ታ
                                                                          ታ
                                                                        ገ
                                                                         ስ
                                                                         ስ
                                                                        ገ
                                                                       ነገስታት
        በግንቦት ወር መሆኑን በታሪከ ተመዝግቧል።                                     ነ ነ ነገስታትት
                                                                       አጼ ቴዎድሮስ 2ኛ( አባ ታጠቅ) ... ከ1845- 1860
               የኮተቤ  ሜትሮ  ፖሊታንት  ዩኒቨርሲቲ  የታሪክ  መምህር  የሆኑት
                                                                       አጼ ተክለ ጊዮርጊስ 2ኛ ..............ከ1860- 1863
        ስዩም አለማየሁ (ዶ/ር) ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ባለቤት እቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ                አጼ ዮሐንስ 3ኛ( አባ በዝብዝ) .. . ከ1864- 1881
        በግንቦት  ወር  1860  ማረፋቸውን  ይጠቅሳሉ፤  እቴጌዋ  ያረፉትም                   አጼ ምኒልክ 2ኛ (አባ ዳኘው)............... ከ1881- 1906
                                                                       ልጅ ኢያሱ 3ኛ .............................. ከ1906- 1909
        ከባለቤታቸው ሞት በኋላ ከልጃቸው ከልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ ጋር ወደ
                                                                       ንግስት ዘውዲቱ ........................ ከ1909- 1922
        እንግሊዝ ሲሄዱ እንደሆነ በታሪክ መዘገቡንም አስታውሰዋል።                           አጼ ኃይለ ስላሴ ቀዳማዊ .............. ከ1922- 1967
               አንጋፋውና ዝነኛው ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞም ይቺን ዓለም በሞት                   ፕሬዚዳንት መንግሰቱ ኃይለ ማርያም........ ከ1967- 1983
                                                                       ፕሬዘዳንት ተስፋዬ ወልደኪዳን - 1983 – 1983 (ለአንድ ሳምንት)
        የተለያት ግንቦት 29/1984 መሆኑን ዜና እረፍቱ ይናገራል።                         ፕሬዝዳንት መለስ ዜናዊ (ኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር) ከ1983¬- 2004 ዓ.ም
                                                                       ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ...........ከ2004 - 2010 ዓ.ም.
                                                                       ጠቅላይ ሚኒስትር  አብይ አህመድ ........... ከ2010 እስካሁን ድረስ።
          DINQ MEGAZINE       April      2021                                              STAY SAFE                                                                                  33
        “ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር”                    ድንቅ መጽሔት                                    ግንቦት 2021            33
   28   29   30   31   32   33   34   35   36   37   38