Page 47 - DINQ MAGAZINE NOVEMBER 2020 EDITION
P. 47
በ የመጀመርያው
ዚህ ታሪካዊ ምስል ላይ
የሚታየው
የከተማ
ባቡር
አስመጭ
ሰርኪስ ተረዝያን ነው::
ኢትዮጵያ: ከእልቂት አምልጠው
የሙጥኝ ላሏት የአርመን ስደተኞች
ዜግነት ትሰጥ ነበር :: አንዱ የዜግነት
ተቀባይ አቶ ሰርኬዝ ሲሆን በፓስፖርቱ
ላይ የሚከተለው ፅሁፍ ሰፍሯል:-
"ሞአ አንበሳ ዘ እምገደ ይሁዳ ዳግማዊ
ምኒልክ ስዩመ እግዚአብሄር ንጉሰ ነገስት የታሪክ ምፀት ይሉሃል ይሄ ነው:: መድረሻ የሰርኪስ ባቡር የፍጥነት ምሳሌ መሆኑ
ዘኢትዮጵያ ሰርኪስ ተረዚያን አገሩ ያጡ ጠጉረ ልውጦችን ያስጠጋ የነበረ ቀርቶ የቁሞ ቀርነት ምሳሌ ሆነ:: የዚያን
አርመን የተወለደበት ከተማ አረብአገር : ህዝብ ዛሬ ራሱ መድረሻ አጥቷል:: ዘመን ያራዳ አዝማሪ:-
እድሜው ሰላሳ ዘጠኝ አመት: ቁመቱ
መካከለኛ : ጠጉሩ ከርዳዳ ላዛ: ፊቱ ሰርኪስ ያስመጣው ባቡር ስሙን ወርሶ ብነግርሽ ብነግርሽ አታጠናቅሪ
አጭር: በግራ አገጩ ለምፅ ያለበት "የሰርኪስ ባቡር "ይባል ነበር:: ባቡሩ እንደ ሰርኪስ ባቡር ተገትረሽ ቅሪ
ነው:: ለመንግሥቴ ለኢትዮጵያ ሎሌ በዛሬው አይን ሲታይ ካንድ ግዙፍ ብሎ መዝፈኑ ተመዝግቧል::
ሆኖ ብዙ ቀን አገልግሎኛልና ከንግዲህ ቡልዶዘር አይበልጥም :: ያም ሆኖ
ወዲህ ቁጥሩ የሀበሻ ሰው ነው:: በጊዜው እንደ ብርቅ እንደ ትንግርት አሁን እዚህ ዘመን ላይ ቆሜ
በሚሄድበት አገር ሁሉ ክፉ ነገር ይታይ ነበር:: ሳስበው "ተገትረሽ ቅሪ
እንዳያገኘው የኢትዮጵያ መንግስት ዜጋ "ተብላ ባዝማሪው የተረገመችው ማን
መሆኑን ለማስታወቅ ይህን ባስቡርት የሰርኬስ ባቡር ትንሽ እንዳገለገለ ተሰናክሎ ትሆን? ያዝማሪው ፍቅረኛ ? ወይስ
ሰጥቸዋለሁ" ተገትሮ ቀረ:: ባለ ባቡር የነበረው ያዝማሪው አገር?
አርመናዊም ባለበቅሎ ሆኖ ቀጠለ::
DINQ MEGAZINE November 2020 STAY SAFE 47