Page 93 - C:\Users\gedem\OneDrive\Documents\Flip PDF\DINQ MAGAZINE FEBRUARY 2021 EDITION\
P. 93

ከገጽ  92 የዞረ
                                              knocking  on  a  door.  It  opens.   የሰላም፤አንዳንዶቻችን  የለውጥ፤  እንደሃገር  እና

       ሲለን  ነው።  ነገር  ግን  በመጨረሻው  ሃሳብ  በግሌ    I’ve  been  knocking  from  the  inside.”-   እንደማህበረሰብ ደግሞ የአንድነት በር እያንኳኳን
       አልስማማም፤      “  አንኳኩተው  ከሚያስከፍቱ፤
                                              The  door  that  we  are  knocking  opens   ነው። የምናንኳኳው ግን ከውስጥ ሆነን ቢሆንስ?
       ከውጭ  የቆሙ  ተሻሉ”  የሚለው  ስንኝ፤  ከላይ
                                              from inside.”                        ቁልፉ  በእጃችን  ሆኖ  ቢሆንስ?  እኔ  ግን  እላለው፤
       ያሰፈርኩትን  የኤፍሬምን  ትንቢት  የሚያስፈጽም                                              ምናልባት  ሳናውቀው  ከሚገባን  በላይ  እያንኳኳን
       ሃ ሳ ብ   ስለሚመስለኝ  ነው፤        ልቀበለው      ይህ  እጅግ  ጥልቅ  ሃሳብ  ነው።  ብዙውን  ግዜ፤    ከበሩ  ላይ  ቆመናል፤  እስካሁን  ያልተከፈተልን
       ያልወደድኩት።  የተሻለ  ነገር  አይመጣም  ብለን        እንደግለሰብም  ሆ ነ   እንደ  ማህበረሰብ          ቁልፉ  በውስጣችን  ስለሆነ  ነው።  ለችግሮቻችን

       ማንኳኳት  ስናቆም  አይደለም  እንዴ፤  ከእኛ  አልፎ     የምንጨነቀው እና የምንጠበበው መፍትሄው ላይ          ሁሉ  መፍትሄውን  በቅድሚያ  ከውስጣችን
                                              አረፍ  ብለን  ተቀምጠን  ነው።  እንግዲህ  ሶስቱን
       ትውልዱ ላይ የምንቆልፍበት? እኛ ቀድመን ከበሩ                                               እንፈልግ።
       የተገኘነው  ካልወጣን፤  ከእኛ  በኋላ  ለሚመጡት        ግጥሞች  ልብ  በሏዋቸው፤  ሶስቱም  ከበሩ  ወዲያ
                                              የተሻለ ነገር እንዳለ ያመላክታሉ፤ ነገር ግን የበሩን    ሌላው  የሩሚን  ጥቅስ  በመጥቀስ  ልሰናበታችሁ
       እንዴት እንዲወጡ እድል እንፍጥርላቸው?
                                              ቁልፍ  ፍለጋ  እድሜያችንን  እናባክናለን።          “ስለምን  በየበሩ  እየዞርክ  ታንኳኳለህ?  ሁሉንም
       የሩሚ  በር  ማሳረጊያዬ  ደግሞ  የባህር  ማዶው
                                              የሚያሳዝነው  አብዛኛውን  ጊዜ  የምናንኳኳው         በር  ትተህ  የልብህን  በር  አንኳኳ”  ያላል።    ያኔ
       ገጣሚው የጃላላዲን ሩሚ ሃሳብ ነው፤ ይህ የሁሉም
                                              ከውስጥ  ሆነን  ነው፤  የምንከፍተውም             ሌሎች  በሮች  መከፈታቸው  አይቀርምና።  ማንም
       መፍትሄ  ስለመሰለኝ  ነው  ሃሳቤን  ለመቋጨት
                                              የምንቆልፈውም እኛው እራሳችን ሆነን ሳለን፤ ሌላ       ሰው የሌላ ሰውን ነፍስ ቆልፎ ሊያኖር አይችልም።
       የተጠቀምኩበት
                                              ነ ጻ   አ ው  ጪ    ስንጠብቅ  ይረፍድብናል።      ደስታችን፤  ስኬታችን፤  ህልምና  እራያችን  ላይ
       “I   have    lived   on    the   lip   በአንድም ሆነ በሌላ ምክንያት ሁላችንም የሆነ በር      የተቆለፈበት  ከመሰለን፤  ቁልፉ  ከየትም  ሳይሆን

       of  insanity,  wanting  to  know  reasons,   እያንኳኳን  ነው።  አንዳንዶቻችን  የሃብት፤   ከእኛው ከራሳችን ጋር ነውና፤ ከፍተን እንውጣ!!!
                                              አንዳንዶቻችን  የፍቅር፤  አንዳንዶቻችን



                                                                  Source: My Geography World


































                    Poverty                                                   Poverty

                     in most of the world                                      in America




                                                                                                                    93
           DINQ MEGAZINE       February 2021                                          STAY SAFE                                                                                  93
   88   89   90   91   92   93   94   95   96