Page 22 - DINQ MAGAZINE OCTOBER 2020 EDITION
P. 22

.ክገጽ 79 የዞረ                                           የሚታወቀው ሰራዊት ፍቅሬና ሰይፉ ፋንታሁን እንዲሁም የአሻም ቲቪ ባለድርሻዎቹ እነ
                                                               ሱራፌል ወንድሙ ' ግሩም ዘነበ ብሎም በግዞ ተከታታይ የሬዲዮ ድራማ መለያው
         ከ1984 ወዲህ የመቱ ማሰራጫ አኙዋክና ኑዌርን ከጨመረ አንስቶ በ11           የነበረው የባላገሩ ቲቪ ባለድርሻው አብረሃም ወልዴ _ እነ አብረሀም አስመላሽና እከ
         የመግባቢያ መንገዶች መረጃዎችን ለህዝብ እያቀበለ እንደቀጠለ ነው፡፡            ንብረት ገላውን ጨምሮ በኢትዮጵያ ሬዲዮ ስራቸው ለምልሞ ያደጉ ናቸው፡፡ በሀገር
                                                               ቤትና ውጭ ያሉና የነበሩ እነ አሸናፊ ዘደቡብ 'እሸቴ ከጃን ሜዳ ' ዳንዴው ሰርቤሎ '
         ከ1959 ወዲያ ግርማዊነታቸው በ35ኛው የዘውድ በአላቸው ሰፊ ሽፋን ያለውን       ቀስቶ ከኮተቤ 'እነ ሀይሉ ጠጋዬ ' ተመስገን አፈወርቅ ብቻ ማንን ጠቅሼ ማንን ልተው
         ማሰራጫ አስመርቀው የአዲስ አበባ ብቻ በሚል ይጠራ የነበረው የኢትዮጵያ          የዘለልኩትን አክሉበት፡፡
         ለመባል በቃ፡፡
                                                               ከቴክኒክ ክፍሉ ከእነ ጋሽ ተካ ወ/ሀዋርያት ' ጋሸ ገበየሁ ኑሬሳ ' መቅደስ አማረ ' ትርሲት
         በተማከለ መልኩ የሬዲዮ ዜና ማእከል ሁሉንም ዴስኮች ካሰባሰበ ወዲያ            ወንድሙ ' አቢ ' ይትባረክ 'የአይኔአበባ ተክሌ ' በለጥሻቸው ' ሰላማዊትና ቤቲ ከብዙ
         ከኦሮምኛ እነ ጋሽ ተስፋዬ ቱጂ ' ሀሊማ ኢብራሂም' ዮሀንስ ዋቆ 'ፉሪ ቦንሳ '    በጥቂቱ እንዲሁም ከማሰራጫ ጋሸ ከበደ ጎበና 'ጋሽ መላከ ' ኢ/ር ዘገየ 'ጋሽ ካሳ ሚልኮ '
         ጋሸ አለማየሁ ' ጋሽ ሁሴን 'በዳሶ ሀጂ ' መክብብ ሸዋ 'ኢሳ ኡመር ' ካሳሁን    ሲሳይ 'ክንዱ 'ዘሪሁን ' ገረመው ' ተስፋዬ 'ዳዊት ' ለዊ በተጨማሪነትም በሞኒተሪንግና
         ፈይሳ 'ራሄል ግርማ ከብዙ በጥቂቱ ሲታወሱ ከትግርኛ ደግሞ እነ ነጋ 'ተወልደ '    ታይፕ እነ ሙሉ 'ገነት ' ቆንጂት 'ታየች 'ጥሩዬና ሰናይት ' መስፍኔ 'አስኒ ' ብዙዬ እና
         ኪሮስ 'እዮብ ' ብርሀነ 'ትርሀስ ' አማን አሊ ' ገ/አምላክ ተካ ' አክሊሉ     አሰለፍ አይረሱኝም፡፡
         ደባልቀው ' አሰፋ በቀለ 'አልማዝ በየነና ዮናስ አይዘነጉም፡፡
                                                               ያኔ ከወረራው ወዲህ በ1934 ኢትዮጵያ ሬዲዮ ተመልሶ እንደገና በቀን የ4 እና 5 ሰአት
         ከአንግሊዝኛ ዴስክ ጋዜጠኞች እነ ጋሽ ዮሀንስ ወ/ሩፋኤል ' ግሩም ታሪኩ '       የቀጥታ ስርጭቱን ሲቀጥል 3 አላማዎች ነበሩት፡፡
         መለሰ ኢዳ 'ስለሺ ዳቢ ' ባህሩ ተመስገን 'ፍ/ህይወት ' ንግስት 'ቴዎድሮስ ዘውዴ
         ' ሲሳይ ሀ/ስላሴ ' ብሩኬ ከብዙ በጥቂቱ ሲነሱ ከፈረንሳይኛ እነ ጋሽ ጌታቸው     ያኔ በጃንሆይ በድልድሉ መሰረት
         ተድላ ' ጋሽ ፍራንሲስ 'ጋሽ ተስፋዬ ' ርብቃን እናውሳና ከአረብኛ እነ ጋሽ አደም
         ኡስማን 'ሼህ ኢብራሂም ' ጋሽ መኮንን ' ከድርና ካውሰር ይጠቀሳሉ፡፡          1 ዜናን ኢንፎርማሊያን
         ከሶማሊኛ ጋሽ ጊሬ ' ሀሰን እና አብዱላሂን ሳንዘነጋ አፋር ዴስክ ጋ ስንሻገር እነ
         አብዲና አህመድን ሳንጠቅስ አናልፍም፡፡                              2 ትምህርታዊ ኢጂኬሽን

         ከ1990ዎቹ ወዲያ የመጡትን ደግሞ ከአሸናፊ ሊጋባ በከፊል ወስጄ              3 አዝናኝ ኢንተርቴይንመንት ሆነው በምጣኔ ረገድ 60 በመቶው አሳዋቂና አስተማሪ
         የሚከተሉትን ለመጥቀስ ያህል ብሩክ ያሬድ ፣ አብዲ ከማል ፣ የትምወርቅ ዘለቀ      መሆን ሲጠበቅባቸው ቀሪ 40 በመቶው እጅ ደግሞ ለመዝናኛ እንዲሆን ተወስኖ ነበር፡፡
         ፣ ፍትሃወቅ የወንድወሰን ፣ ሀና ተሟሪ ፣ ፋሲል ግርማ ፣ ህይወት ደገፉ ፣
         መሰረት ተመስገን ፣ እያሱ ፈጠነ ፣ ሰለሞን ገዳ ፣ ሰይፉ ገብረጻድቅ ፣         መልካም ልደት ለኢትዮጵያ ሬድዮ!
         እየሩሳሌም ተክለጻዲቅና ሌሎችንም እናንተው አክሉበት፡፡                    (ጋዜጠኛ እሸቱ ገለቱ)

         በመዝናኛው ዛሬ ላይ የሸገር ሬዲዮ ባለቤት የሆኑት እነ መአዛ ብሩና ተፈሪ
         አለሙ _ የኢትዮ ኤፍ ኤም ሬዲዮ ታላቅ ባለድርሻዎች በአብዬ ዘርጋው


        22                                                                                  “ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ”                                                          ድንቅ   መጽሔት -  ጥቅምት  2013
   17   18   19   20   21   22   23   24   25   26   27