Page 44 - DINQ MAGAZINE OCTOBER 2020 EDITION
P. 44

በእውቀቱ ስዩም



                 ቀደምለት   ከወዳጄ  ጋር   ቻይና       በተቀመጥኩበት  ቦታና  ልጁ  ባስነጠሰበት  ቦታ        ኩስ  በማዝነብ  ነው::   ባለፈው  ፓርኩ  ውስጥ
                 ሬስቶራንት  ሄድን!   በር  ላይ   የቤቱ   መካከል  ያለውን  ርቀት  ለካሁት፤ስድስት   ጫማ      ሼለብ  አርጎኝ    ስነቃ  ነጭ  ሼሚዜ   በኩስ

        በ   አቶ  ዋንግ   አገሩን  ወክሎ               ከሁለት ካልሲ ሆነ!                          ተዝጎርጉሮ፤ የግስላ ለምድ መስሏል!
                 ባለቤት
        እግራችን  ላይ  ወድቆ  ይቅርታ  ጠየቀን! ከዛ         በፓርኩ  ውስጥ  መአት  አይነት  ወፎች

        የበኩር   ልጁ  እጃችንን  አስታጠበችን!  የምግብ      ይርመሰመሳሉ   !  ባጠገባቸው  ስታልፍ  ገለል        በዚህ  ረገድ  ያገራችን   ወፎች  ያላቸው  ጨዋነት
        ቤቱ  ጠረጴዛ  ለሶሻል  ዲስታንሲንግ   ሲባል         አይሉም!  ገልመጥ        ብለው      አይተው    የሚያኮራ   ነው  !  ብራድ  ፒትን  ኢትዮጵያ

        አለቅጥ  ተለጥጦ  የተሰራ  ነው  !  ጠረጴዛው        ለቀማቸውን  ይቀጥላሉ!  ይህን  ሳይ  በስጋት         የመጣ  ጊዜ  ማንኩሳ  ይዤው  ሄድኩ! ያጎታችንን
        በጣም  ረጂምም  ከመሆኑ  የተነሳ  ግማሽ  አካሉ       የሚኖሩትን  የኢትዮጵያ አዋፋት አስቤ ተከዝኩ !        የተፈጥሮ  ጫካ  አስጎበኘሁት! ወፎች  ከቅጠል
        ከምግብ  ቤቱ  ወጥቶ  አስፓልት  ያቋርጣል  ! !      የቤትሽን  በር  ከፍተሽ  ስትወጪ   ደጅ  ላይ        ወደ  ቅጠል  እየዘለሉ  በተለያዩ  የብሄር

        ባለመኪኖች  እንደ  ድልድይ  በስሩ   ነድተው         ፍርፋሪ     ስትለቅም     የነበረች    ድንቢጥ      ብሄረሰቦች     ቋንቋ    ይዘምራሉ      !  ሳሩ
        ያልፋሉ:: አስተናጋጁ  ከኔ  ጫፍ    ጉዋደኛየ     ብድግግግግግ  ትልና  ሸሽታ  ደቡብ  ሱዳን              እንደቤተመንግስት  ስጋጃ  ፅድት    ማለቱ  ብራድ-

        እተቀመጠበት  ጫፍ  ለመሄድ  ሞተር  ሳይክል          ትገባለች!
                                                                                    ፊትን አስገረመው!
        መጠቀም ነበረበት !
                                                                                    “የዚህ  አገር  አዋፋት  ኩስ   የማይጥሉት
                                              ትንሽ  ቆይቼ  እግሬ  ስር  ለሚርመሰመሱ  ርግቦች
                                                                                    ለምንድነው?  እነሱጋም   የምግብ  እጥረት  አለ
        ከዛ እንደተመለስሁ የከተማው መናፈሻ ውስጥ            ሩዝ    ከኪሴ     አውጥቼ      በተንኩላቸው!
                                                                                    እንዴ” አለኝ  ፈገግ  ብሎ  ! ያማል  ቅኔው!
        ገብቼ  መና-ፈስ  ጀመርኩ  ፤  (በነገራችን  ላይ      አሽትተውት  ጥለውት  ሄዱ! ወድያው  አንዲት
                                                                                    ለጊዜው ጥርሴን ነክሼ ዝም አልኩ
        “መናፈስ  “ የሚለው  ቃል:-  “ መቦዘን  ፤  መና    ፈረንጅ  ባልቴት  መጥታ   ከቦርሳዋ   ሩዝ  አውጥታ
                                                                                    ጥቂት  ቆይተን  ብሬው   አንድ  ዋርካ  ላይ
        እየጠበቁ  ማንዛረጥ  “ የሚል  ትርጉም  አለው!       በተነች! ርግቦቹ  የሴትዮዋን  ሩዝ   በክንፋቸው
                                                                                    የተሰቀለ የሳጠራ  ቀፎ አየ::
        ብዙ ሳይቆይ አንዲት ሴትዮ አንድ ሞሳ(ጬጨ)           እየተደባደቡ  ተሻሙት! ሞራሌ  ተነካ   “ ያንተን

        ልጅ ሽኮኮ ብላ ወደ ፓርኩ  ገባች::               ሩዝ  ለምን  እንዳልበሉት  አውቀሃል”?  አለቺኝ       “  what  is  this  አለኝ፤       (  እንግሊዝኛ
                                              ባልቴቱ እየሳቀች                            ለማታውቁ   “ይሄ   ምንድነው?” ማለቱ  ነው  ፤)

        ጩጬው  እኔ  ሲያይ  ማስኩን   እንደ  ኮፍያ         “  ቢኮዝ አይ አም ብላክ   “  ስል መለስኩላት
                                                                                    “  ለወፎች  ያዘጋጀነው  መፀዳጃ  ቤት  ነው”
        አውልቆ  ሰላም  ሊለኝ  ነው  ብየ  ስጠብቅ          “አይደለም! እኔ  የበተንኩላቸው  ሩዝ  ኦርጋኒክ
                                                                                    አልኩት!
        አስነጠሰ፤ ለካ   እናትየዋ   ልጁን  እሽኮኮ         ስለሆነ    ነው!  “ አለቺኝ  የፈረንጅ  ወፍ
                                                                                     ብራድ  ፒት  እጅግ  ተደነቀ!   ያንን  ቀፎ  በዩኔስኮ
        የተሸከመቺው   ንጥሻው  ርቆ  እንዲወረወር   ነው      ማደርያው ብቻ ሳይሆን በኑሮ ደረጃም “ከላይ”
        ፤” የፈረንጅ  ክፋት፤  ለምድሪቱ  ተረፋት  !”  አለ                                         “  የተንጠልጣይ      ቅርሶች”    እንዲመዘገብ
                                              መሆኑን  ተገነዘብኩ!  ! በነገራችን  ላይ  የሚዘምር
        ኔልሰን  ማንዴላ! ውነቱን ኮ  ነው!                                                     ያላሰለሰ  ጥረት  እንደሚያደርግ   ቃል  ገብቶ
                                              የፈረንጅ  ወፍ  አጋጥሞኝ  አያውቅም  ! ወፎቹ        ተለያየን!
        ጩጬው  እና  እናቱ  ከሄዱ    በሁዋላ
                                              ከመልቀም  ያተረፈ  ጊዚያቸውን  የሚያሳልፉት



        44                                                                                  “ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ”                                                          ድንቅ   መጽሔት -  ጥቅምት  2013
   39   40   41   42   43   44   45   46   47   48   49