Page 153 - የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የምርጫ ማኒፌስቶ
P. 153

አብን


                    የፓሊሲና  ስትራቴጅ  ማዕቀፍ  አለመኖርና  ቢኖሩም

                    በአግባቡ  አለመተግበር  እንዲሁም  የተገነቡ  ተቋማትን
                    በየደረጃው የሚያስተዳድሩ አካላትን ማጠናከርና የገጠሩ
                    ሕዝብ  ድረስ  እንዲወርዱ  ማድረግ  ይገባል፡፡  የውሃ፣
                    ንጽህናና  ጤና  ቡድኖችን፣  ውኃ  ቦርዶችን  የውኃ
                    አገልግሎት ጽ/ቤቶችን ማጠናከር ያስፈልጋል፡፡
                  የውኃ  ዘርፍ  አቅም  ግንባታን  በተመለከተም  የቢሮ
                    ፋሲሊቲዎች  እጥረት፣  የዲዛይንና  የኮንስትራክሽን
                    ጥራት ችግር በተደገጋሚ የሚስተዋሉ ሲሆን እነዚህን

                    ችግሮች  ለመቅረፍ  ውጤታማ  ዲዛይኖችን  ማዘጋጀት
                    የሚችሉና  የተቀናጀ  የውኃ  ኃብት  አስተዳደር  እውቀት
                    ኖሯቸው  መስራት  የሚችሉ  ባለሙያዎችን  በሚገባ
                    ማሰልጠን ይገባል፡፡
                  በውኃ  ልማት  ዘርፉ  ያለውን  የክትትል፣  ግምገማና
                    ድጋፍን  በተመለከተ  የውኃ  ተቋማት  ያሉበት  ቦታ፣

                    ስርጭት፣  የአገልግሎት  ሁኔታ፣  ያሉባቸው  ችግሮች
                    ወዘተ  ተገቢ  የሆነ  ቆጠራ  አይካሄድም፡፡  ስለዚህ  አብን
                    እነዚህን  የውኃ  ተቋማት  ሁኔታ  መረጃ  በዘመናዊ
                    የኢንፎርሜሽን          ማኔጅሜንት         ሲስተም        በመታገዝ
                    መረጃዎችን         የማሰባሰብ፣        የማደራጅትና         ለዕቅድና
                    ክትትል ሥራ ግብዓት እንዲውሉ በማድረግ የሴክተሩን
                    መረጃ አያያዝ እንዲሻሻል ያደርጋል፡፡
                  አገራችን  ያላት  ውስን  የውኃ  ኃብት  ላይ  መጠቀም

                    የሚችለውን          የኅብረተሰብ          ክፍል       ለማሳደግም
                    በግብርናው         ዘርፍ       የዘላቂ       ውኃ       አጠቃቀም
                    መርኆዎችንና           ቴክኖሎጂዎችን           (water     smart


             151    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   148   149   150   151   152   153   154   155   156   157   158