ሰዓሊ ብሩክ የሺጥላ የዓይን አምባሳደር 33ኛ ዓመት የልደት በዓሌን ምክንያት በማድረግ ከህልፈት በኋላ የዓይኖቼን ብሌኖች ለወገን ብርሃን እንዲውሉ በቃልኪዳን መዝገብ ላይ ፈርሜያለሁ፤ እርስዎም ቃል ይግቡ - ከቤተሰብዎችዎ መካከል ህልፈት ሲያጋጥምም ብሌኑን በመለገስ የሟች ወገንዎን ‹‹ስምና ብርሃን›› ከመቃብር በላይ ያውሉ!!