Page 40 - Ayinie Magazine
P. 40
• በ1995ዓ.ም ተቋቋመ፡፡
• ዓላማው በብሌን መጠበስ ምክንያት ዓይነ ስውር የሆኑ
ዜጎች እንዲድኑ ከህልፈት በኋላ ከለጋሽ ወገኖች ብሌን
በማሰባሰብ፣ ጥራቱንና ደህንነቱን ጠብቆ ለንቅለ ተከላ
ማሰራጨት ነው፡፡
14
• በኢትዮጵያ ከ10 ዓመት በፊት በተደረገ ጥናት 300000
ሺህ የብሌን ጠባሳ ዓይነስውራን ይገኛሉ (ቁጥሩ አሁን
ሊጨምር ይችላል)፡፡
• ዋና መስሪያ ቤቱ በዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል ቅጥር
ግቢ ውስጥ ይገኛል፡፡ በምስራቅ አፍሪካ ብቸኛው ዓይን ባንክ
ሲሆን በአህጉሪቱም ለረጅም ዘመን ያገለገለ ቀዳሚ ዓይን
ባንክ ነው፡፡
• ብሌን ቤት ለቤት እንዲሁም በሆስፒታሎች የብሌን ልገሳ
አማካሪዎችን በማሰማራት ህልፈት ሲያጋጥም የሟች
ቤተሰብ ልገሳ እንዲያደርጉ በማድረግ ይሰብሰባል፡፡
• በአሁኑ ወቅት በዳግማዊ ምኒልክ፣ በጥቁር አንበሳ፣ በአቤት
ሆስፒታልና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች የብሌን ማሰባሰብ
መርሃ ግብር ዘርግቶ እየሰራ ይገኛል፡፡
ዓመት • እስካሁን ለ1600 ሰዎች የብሌን ንቅለ ተከላ ተደርጎላቸው
ብርሃን አግኝተዋል፡፡
• ከ15 ሺህ በላይ ዜጎች ህይወታቸው ሲያልፍ ብሌን ለመለገስ
የቃል ኪዳን ሰነድ ላይ ፈርመው መታወቂያ ወስደዋል፡፡
በአገልግሎት • የብሌን ንቅለ ተከላ የሚደረግባቸው ቦታዎች፡
o አዲስ አበባ - በዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል
የኢትዮጵያ የዓይን ባንክ ሆስፒታል፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልና በሶስት
የብሌን ንቅለ ተከላ ስፔሻሊስቶች ባሉባቸው የግል
እውነታዎች የዓይን ክሊኒኮች
o በአማራ ክልል - ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል
o በትግራይ ክልል - በመቀለ ኩዊሃ ሆስፒታል
o በኦሮሚያ ክልል - በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል
o በደቡብ ክልል - በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልና
በአርባ ምንጭ ይከናወናል፡፡
38