Page 41 - Ayinie Magazine
P. 41

•  ብሌን  (ኮርኒያ  Cornea)
                                                                                        ማለት የዓይናችን የላይኛው ክፍል
                                                                                        ሲሆን  ጥቁሩን  የሚሸፍነውና
                                                                                        መስታዎት መሰል ነው፡፡

                                                                                     •  መጠኑ 12 ሚሊ ሜትር ነው፡፡
        1600                                                                         •    ማንኛውም  ሰው  ብሌን  መለገስ
                                                                                     •  ሰዎች
                                                                                                                የዓይን
                                                                                                  የሚለግሱት
                                                                                        ብሌናቸውን  ብቻ  እንጅ  ሌላውን
                                                                                        የዓይናቸውን  ክፍል  አይደለም
                                                                                        (ሙሉ ዓይን አይለገስም - ወይም
                                                                                        የአውራ  ጣት  ጥፍር  የምታክለው
                                                                                        መስታወት ብቻ ነች)



                                                                                        ይችላል፡፡
                                                                                                              ለማንሳት
                                                                                                   ከለጋሽ
                                                                                     •  ብሌንን
                                                                                        የሚፈጀው  ጊዜ  ከ30  ደቂቃ
                                                                                        አይበልጥም  -  ስለሆነም  ቀብርን
                                                                                        አያስተጓጉልም፡፡

                                                                                     •  ከአዲስ  አበባ  ዕድሮች  ም/ቤት
                                                                                        ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው፡፡

                                  ሰዎች                                                •  ዓለም  አቀፍ  ጥራቱን  ጠብቆ
                                                                                                    ሲሆን
                                                                                                              በአፍሪካ
                                                                                        የሚሰራ
               የብሌን ንቅለ ተከላ                                                             Quality  Certified
                                                                                        የሆነ ብቸኛ ተቋም ነው፡፡
                                                                                     •  ብሌን  አይሸጥም  አይለወጥም፡
                      ተደርጎላቸው ብርሃን                                                      ፡  ማንኛውም  የችግሩ  ተጋላጭ
                                                                                        ኢትዮጵያዊ  ወገኑ  የለገሰውን
                             አግኝተዋል!                                                    ብሌን  የመጠቀም  መብት  አለው፡
                                                                                        ፡  ዓይን  ባንኩ  ብሌን  ለማንሳት
                                                                                        ያወጣቸውን  ወጪዎች  ብቻ
                                                                                        ታካሚዎች እንዲጋሩት ያደርጋል፡፡
                                                                                        የፋይናንስ ችግር ያለባቸው ከወጪ
                                                                                        መጋራት       ነፃ    እንዲሰራላቸው
                                                                                        ይደረጋል፡፡

                                                                                       •  በአገራችን  10  የብሌን
                                                                                           ንቅለ  ተከላ  ሀኪሞችብቻ
                                                                                           በዚህ  ዘርፍ  ሰልጥነው
                                                                                           እየሰሩ ይገኛሉ፡፡
   36   37   38   39   40   41   42   43   44   45   46