Page 87 - ድንቅ መጽሄት የጥር 2021 እትም
P. 87
ክገጽ 16 የዞር
በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ “ሊትል ኢትዮጵያ”
ወይንም “ትንሿ ኢትዮጵያ” ለሚባለው አካባቢ የተሰጠው
ስያሜ ህጋዊ አውቅና ማግኘቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ
አምባሳደር አቶ ፍፁም አረጋ አስታውቀዋል።
አምባሳደር ፍፁም አረጋ የዋሽንግተን ዲሲ ከተማ አስተዳደር
እና የአሜሪካ የንግድ ማህበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት
ለ"ትንሿ ኢትዮጵያ" እውቅና እንዲያገኝ ላበረከቱት ድጋፍና
አስተዋፅኦ ምስጋና አቅርበዋል።
በዋሽንግጸን ዲሲ ለ"ትንሿ ኢትዮጵያ" የተሰጠው አውቅና
ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ከማሳደጉም
በላይ በማህበራዊ እና በባህላዊ ጉዳዮች ወዳጅነታቸውን
እደሚያጎለብተው ነው አምባሰደደሩ በማህበራዊ ገፃቸው
የገለፁት።
DINQ MEGAZINE JANUARY 2021 STAY SAFE 87