Page 30 - Ayinie Magazine
P. 30
አየሁ!
በቤተሰብዎ ውስጥ ህልፈት ሲያጋጥም
የሟች ዘመድዎን ብሌን ይለግሱ፤
ብርሃን አይቅበሩ፤
በብሌን ጠባሳ የተነሳ ዓይነ-ስውር የሆኑ ወገኖችዎ ብርሃን
እንዲያገኙ ምክንያት ይሁኑ!
በሆስፒታሎችም ሆነ በቤት ወይም በየትኛውም ቦታ ህልፈት ባጋጠመ 8፡00 ሰዓት
ሳይሞላ ያሳውቁን ባለሙያዎቻችን ሰርዓተ ቀብር ሳያስተጓጉሉ ብሌኑን ያነሳሉ ፤
ስምንም ብርሃንንም ከመቃብር በላይ ያውሉ!!
የኢትዮጵያ የዓይን ባንክ
(ዳግማዊ ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል ቅጥር ግቢ)
ስልክ: 251 111 22 38 38
+251 930 00 6367/68/
+251 922 72 62 47
ፋክስ : +251 111 22 4983
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ