Page 100 - አብን
P. 100

አብን




                    ከንግድ ስራ የሚገኝ ገቢን በተለመከተ

             የስራ  ፈጠራን  ለማበረታት  እና  ለወጣቶች  የስራ  ዕድል
             ለመፍጠር ያስችል ዘንድ በጥናት የሚለዩ አነስተኛ ነጋዴዎች
             ለአንድ ዓመት ከገቢ ግብር ነፃ ይሆናሉ፡፡
                    ህብረትስራማህበራትከማናቸውም  የገቢ  ግብር  ነፃ
                     ይሆናሉ፡፡


                    በዘመኑ  አዲስ  የተፈጠረውን  ማህበራዊ  ኃላፊነት
                     ከንግድ  ጋር  አጣምሮ  የሚሰራ  የንግድ  ስራ  ወይም
                     (social  enterpize)    የገቢ  ግብር  ምጣኔ  10%
                     ይሆናል፡፡ በዘመን አፈራሽ የማህራዊ መገናኛ ዘዴዎች
                     ለምሳሌ  ዩቲዩብና  የመሳሰሉት  ከሚገኝ  የተጠራ  ገቢ
                     20% ግብር ምጣኔ ይመለከታል፡፡

                2.  የበጀት ፓሊሲ

             እንደ  ኢትዮጵያ  ባሉ  ታዳጊ  ሃገሮች                መንግስት  ውጭውን

             በሚሰበስበው ልክ ብቻ እንዲያደርግ ማስቻል ባይቻልም የበጀት
             ጉድለቱ ግን በመሰረታዊነት የመጣው አግባብነት በሌለው ልቅ
             የሆነ  የመንግሰት  ወጭ           መሆን  የለበትም፡፡  የበጀት  ጉደለቱን
             ለመሙላት  የሚገኘው  ገንዘብ  አብዛኛውን  ግዜ  የሚገኘው
             በብድር የሚመጣ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የሆነን የዕዳ
             ጫና  በሃገሪቱ  ላይ  ያስከትላል፡፡  ይህን  ለመቀነስም  ሲባል
             መንግስትበጀቱን ፈሰስ የሚያደርግባቸው ዘርፎችና ፕሮጀክቶች
             በምላሹ  የሚገኝ  ገቢብደርን  ለመመለስ  ከሚወጣው  ወጭ

             የተሻለ  ገቢ  /ጥቅም  እንደሚያስገኝ                በጥናት  የተረጋገጠና
               98   ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   95   96   97   98   99   100   101   102   103   104   105