Page 141 - የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የምርጫ ማኒፌስቶ
P. 141

አብን


                          ከባሕልና  ቱሪዝም  እንዲሁም  ከአካባቢ  ጥበቃ

                           ተቋማት         በተጨማሪ         የቱሪስት        መዳረሻ
                           የመስህብ  ስፍራዎች  የትስስር  ፎረምና  ምክር
                           ቤቶችን  በማቋቋም  ከልማቱና  ገበያ  ትስስሩ  ጎን
                           ለጎን  የጥበቃና  እንክበካቤ  ሥራው  እንዲሰራ
                           ይደረጋል፡፡
                          በአገርና ክልል ደረጃ የአካባቢ እንክብካቤና ቅርስ
                           ጥበቃ  ፈንድ  (heritage  protection  and
                           environmental         conservation        fund)

                           በማቋቋም        በዘላቂነት       የጥበቃና       እንክብካቤ
                           ሥራውን         በገንዘብ     ለመደግፍ        የሚያስችል
                           ተቋማዊ  አሰራር  ይዘረጋል፡፡  አሁን  ላይ
                           በከፍተኛ  የኅልውና  አደጋ  ላይ  ያሉት  ላሊበላ፣
                           የጣና  ኃይቅ  እና  ሌሎች  ተመሳሳይ  አደጋ
                           የተደቀነባቸው         ብርቅዬ       ቅርሶቻችን        ጉዳይ

                           የቅድሚያ         ቅድሚያ        ተሰጥቶት         የሚሰራ
                           ይሆናል፡፡       ይህን     ጉዳይም       በዋናነት       ረጅ
                           ድርጅቶችን፣ባለሀብቶችንና                   ዲያስፖራውን
                           በማሳተፍና  ከመንግስትም  ተገቢውን  በጀት
                           በመበጀት እንዲሰራ ይደረጋል፡፡
                          ችግሩ በሌሎችም ሀብቶቻችን ላይ ከፍተኛ ደረጃ
                           ከመድረሱ  በፊት  በተለያየ  ጊዜ  በተከፋፈለ
                           መደበኛ  ጊዜ  የዳሰሳና  ጥልቅ  ጥናት  በማድረግ

                           ቀድሞ የመከላከል ሥራ እንዲሰራ የሚደረግበት
                           አሰራር ይዘረጋል፡፡




             139    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   136   137   138   139   140   141   142   143   144   145   146