Page 194 - አብን
P. 194

አብን




                  ለአገራችን  ቀጣይ  ኅልውናና  ሁለገብ  እድገት  የሴቶች
                    ተሳትፎ  ወሳኝ  መሆኑን  እናምናለን፤  ለተግባራዊነቱን
                    በቁርጠኝነት እንሰራለን።
                  የሴቶችን         ማኅበራዊ፣         ኤኮኖሚያዊና          ፖለቲካዊ
                    ሕይወትና ተሳትፎ ለማሳደግ ልዩ ጥረት ይደረጋል።
                  የማኅበራዊ  ፍትኅ  ማካካሻ  መርሆች  (አፌርማቲቭ
                    ኣክሽንስ)  በመጠቀም  ለሴቶች  ልዩ  የትምህርትና
                    የተሳትፎ እድሎች እንዲኖሩ ይደረጋል።

                  በአገሪቱ ፓርላማ ሴቶች ተገቢውን መቀመጫ በመያዝ
                    እኩልነታቸው በተግባር እንዲረጋገጥ ጥረት ይደረጋል።

               3.15.  ወጣቶች


                  ወጣቶች  የወጣትነት  ጊዜያቸውን  ከሱስና  አደንዛዥ
                    እጾች  ርቀው  ምርታማ  በሆነ  ሁኔታ  እንዲያሳልፉ
                    ሁኔታዎች ይመቻቻሉ።
                  ለልጆች  የመጫወቻ  ፓርኮች፣  ለወጣቶች  መዝናኛና
                    መናፈሻ ስፍራዎች በየአካባቢው ይገነባሉ።
                  የትውልድ  ክፍተት  እንዳይኖር  ወጣቱንና  ቀዳሚውን

                    ትውልድ  የሚያገናኝ  መድረክ  በመፍጠር  እሴቶችን
                    እንዲለዋወጡ ይደረጋል።
                  ወጣቱ በትምህርትና ስነ-ምግባር የዳበረ ዜጋ እንዲሆን
                    ትኩረት ይደረጋል።
                  ወጣቱ ትውልድ በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ
                    እንቅስቃሴዎች  ውስጥ  ንቁና  ውጤታማ  ተሳትፎ


             192    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   189   190   191   192   193   194   195   196   197   198   199