Page 195 - አብን
P. 195

አብን


                    እንዲኖረው  አስፈላጊ  ሕጋዊና  ተቋማዊ  መስመሮች

                    ይዘረጋሉ።
                  ወጣቶች         ሕብረተሰባዊ         ግልጋሎት        (community
                    service)  መስጠት  እንዲችሉ፣  በከፍተኛ  ትምህርት
                    ተቋማት        ሥርዓተ-ትምህርት            ውስጥ       እንዲካተት
                    ይደረጋል፤ ሌሎችም አስፈላጊ ሁኔታዎች ይመቻቻሉ።
                  ወጣቶች  ልዩ  ተሰጥኦዎቻቸውንና  እምቅ  ችሎታቸውን
                    የሚያዳብሩባቸውና              የሚያሳዩባቸው             መድረኮች
                    ይዘጋጃሉ።

                  የወጣቶችን  የሥራ  እድል  ለማስፋትና  ሥራ  አጥነትን
                    ለመቅረፍ አስፈላጊው ጥረት ይደረጋል።


                    3.16  አካል ጉዳተኝነት
                   አካል  ጉዳተኞች  ለአገራቸው  ሰፊ  አበርክትኦት

                     እንዳላቸው  አብን  ያምናል፡፡  በመሆኑም  አካል
                     ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተገቢውን ተሳሰተፎ ያደርጉ
                     ዘንድ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ይደረጋል፡፡
                   የአካል  ጉዳተኛ  ማኅበራት  እንዲጠናከሩ  የማበረታቻ
                     ማዕቀፎች ተግባራዊ ይሆናሉ ፡፡
                   የአካል       ጉዳተኞችን        ተሳትፎ       የሚያሳድግ         ልዩ
                     የትምህርት ዘርፍ ማዕቀፍ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

                   የመሰረተ         ልማት        ግንባታዎች         እና      ሌሎች
                     የኮንስትራክሽን  ሥራዎች  አካል  ጉዳተኞችን  ታሳቢ
                     ያደረጉ እንዲሆኑ አስገዳጅ መመሪያዎች ይወጣሉ፡፡
                   ለአካል  ጉዳተኝነት  መንስኤ  የሚሆኑ  ችግሮችን
                     በመለየት  ለመቀነስ  እና  ለማስቆም  የሚያስችሉ

             193    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   190   191   192   193   194   195   196   197   198   199   200