Page 174 - አብን
P. 174

አብን


                ተከታታይ  ዓመታት  ከ1ኛ  እሰከ  6ኛ  ክፍል  ይከታተላሉ፡፡

                ከ1ኛ  እስከ  6ኛ  ክፍል  የሚሰጠው  ትምህርት  መሰረታዊ

                ችሎታ  ያላቸውን  ዜጎች  የሚያፈራ  ሆኖ  ይዘጋጃል፡፡  የ6ኛ

                ክፍል ተማሪዎች የቅድመ-መጀመሪያ  የሆነውን ትምህርት
                ማጠናቀቂያ  ክልላዊ  ፈተና  ተዘጋጅቶላቸው  እንዲፈተኑ

                ይደረጋል፡፡

               የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በሁለት ደረጃ ተከፍሎ የሚሰጥ

                ሲሆን 7ኛ እና 8ኛ ትምህርቶች የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ

                ትምህርት (Junior secondary education)፣ የ8ኛ ክፍል
                ተማሪዎቸ አገር አቀፍ ፈተና ተዘጋጅቶ በከፍተኛ ሁለተኛ

                ደረጃ (ከ9ኛ እስከ 12ኛ) የሚሰጠው ትምህርት ተማሪዎችን

                በኮሌጅ፣  በዩኒቨርሲቲ  እና  ለሥራ  ማዘጋጃ  ሙያ  ስልጠና

                (Vocational  preparation  for  the  job)  ከፍተኛ

                ትምህርት በብቃት የሚዘጋጅ ይሆናል፡፡
               በሁለተኛ  ደረጃ  የትምህርት  ፖሊሲ  የሚስተዋሉትን

                የተማሪ        የጥራት፤የፍትሃዊነት፤ተገቢነትና                 ተደራሽነት

                ችግሮችን ለመቅረፍ ይሰራል፡፡

               የተማሪዎችን  ንቁ  ተሳትፎ  የሚያረጋግጡ  የትምህርት

                አቀራረቦች ይተገበራሉ፡፡





             172    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   169   170   171   172   173   174   175   176   177   178   179