Page 176 - አብን
P. 176

አብን


                ጥራት  እና  ፍትኃዊ  ተደራሽነት  እንዲጠበቅ  መሟላት

                ስላለባቸው  ግበዓቶች  በመለየት  ተግባራዊ  እንዲሆኑ

                ይደረጋል፡፡

                የትምህርት         አመራሩ        አሁን      ያለውን       ውስብስብና
                ተለዋዋጭ የዓለም ሁኔታ በመረዳት ተወዳዳሪና ውጤታማ

                ሆኖ ለመውጣት አስቻይ ብቁ አመራር እንዲሆን ባለድርሻ

                አካላትን ያሳተፉ ሥራዎች ይሰራሉ፡፡


               3.3.    ሲቪል ሰርቪስ

                  የሰው  ኃይል  ገበያን  ማጠናከርና  የፈጠራ  ሥራን
                    ማበረታታት።

                  በሁሉም  ሴክተሮች  የሙያ  ብቃትና  ውጤማነት
                    ማሻሻያ ትምህርትን ማጠናከር፤ ማሳደግ።
                  በሁሉም  ሴክተሮች  የሥራና  የፈጠራ  ከባቢዎችን
                    በመፍጠር ምርትን ማሳደግ።
                  የማህበራዊ-ድር           ሥራዎችን         በማጠናከር        ሰርቪስ
                    ሴክተሩ ምርታማ እንዲሆን ማድረግ።

                  ጥራትን፣         የሥራ        ቅልጥፍናን፣          ፍትኃዊነትንና
                    ተገቢነትን መሰረት ያደረገ ሥራ እንዲሰራ ማድረግ።

                  ሥራና ሰራተኛ እንዲገናኙ ማድረግ።

                  ግልጽና  ፍትኃዊ  የዕድገት  መሰላሎችን  ለሰራተኞች

                    መዘርጋት።


             174    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   171   172   173   174   175   176   177   178   179   180   181