Page 179 - አብን
P. 179

አብን


                ሥራ  ላጡ  ዜጎች  ሥራ  አፈላላጊና  መረጃ  ሰጪ  ቡድን

                 በየአካባቢው  (በታችኛው  የስልጣን  ርከን  ወይም  ቀበሌ)

                 ይቋቋማል።

                በስራ  ላይ  የአካል  ጉዳት  ለሚያጋጥማቸው  ዜጎች
                 የማኅበራዊ ዋስትናና ካሳ መብት ይጠበቃል።

                አገራቸውን  በተለያየ  መስክ  ሲያገለግሉ  የኖሩና  በጡረታ

                 የተገለሉ  ዜጎች፣  ክበብ  አየፈጠሩ  መንፈሳቸውንና

                 ኣካላቸውን         እንዲያዝናኑ         ይደረጋል፤        ክፍያቸውም

                 የወቅቱን ኑሮ ደረጃ ያገናዘበ እንዲሆን ይደረጋል።
                የሕፃናት ጎዳና አዳሪነት በሕግ ይከለከላል፤ ለወላጅ/አሳዳጊ

                 አልባ ሕፃናት በየአካባቢያቸው ጥበቃና ክብካቤ ይደረጋል።

                ሕገ-ወጥ        የሰዎች        ልውውጥ/ዝውውር               (human

                 trafficking)  እንዲጠፋ  ለማድረግ  የተቀናጀ  ጥረት

                 ይደረጋል።
                የጤና  ኢንሹራንስ  ካምፓኒዎች  ይመሰረታሉ፤  ለሕክምና

                 መክፈል  የማይችሉ  ዜጎች  ሕክምና  በነጻ  እንዲያገኙ
                 ይደረጋል።

               3.5.   የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ፖሊሲ


             በፖለቲካ  አለመረጋጋቶች፣  የአየር  ንብረት  ለውጥ  ተፅእኖ፣
             የበረኃ  አንበጣ  መንጋ  ያስከተለው  ውድመት  እንዲሁም

             177    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   174   175   176   177   178   179   180   181   182   183   184