Page 175 - አብን
P. 175

አብን


               ብቁና ተወዳዳሪ መምህራንን ለማፍራት አስቻይ አሰራሮች

                በሥራ ላይ ይውላሉ፡፡

               ልዩ  ማበረታቻዎችንና  የአቅም  ግንባታ  ሥራዎችን

                በመስራት           የሚስተዋለውን             የሴቶች          ተሳትፎ
                ከዴሞግራፊያዊ  ምጥጥኑ  ጋር  የሚያስተካከል  እንዲሆን

                ይደረጋል፡፡

               የከፍተኛ  ትምህርት  ብቁና  ተወዳዳሪ  እንዲሁም  ሥራ

                ፈጣሪ       ምሩቃንን       ሊያፈራ        በሚያስችል        አደረጃጀት

                ይዋቀራል፡፡  የዜግነት  አገልግሎትና  ሥራ  ልምምድ
                የከፍተኛ ትምህርቱ አካል ሆኖ ይቀረፃል፡፡

               መምህርነት  የተከበረ  ሙያ  ሆኖ  እንዲቀጥልና  ሙያውን

                ብቃት       ያላቸው        ዜጎች      መርጠውት          እንዲቀላቀሉ

                የሚያስችሉ ሁሉን አቀፍ ሥራዎች ይሰራሉ፡፡

               ትምህርት  የኅብረተሰቡን  ሁለንተናዊ  ተሳትፎና ባለቤትነት
                በሚያረጋግጥ አመራርና አደረጃጀት እንዲመራ ይደረጋል፡፡

               የትምህርትን  ፍትኃዊ  ተደራሽነትና  ጥራት  ለማረጋገጥ

                አስቻይ  ከአገሪቱ  ጥቅል  ዓመታዊ  ገቢ  ጋር  አብሮ  እያደገ

                የሚሄድ በጀት የሚመደብ ይሆናል፡፡

               መማር  ማስተማር  ውጤታማ  የሚሆነው  የትምህርት
                ማስኬጃ  ግብዓት  በበቂ  ሁኔታ  ሲሟላ  ነው፡፡  የትምህርት



             173    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   170   171   172   173   174   175   176   177   178   179   180