Page 188 - አብን
P. 188

አብን


                    ሰላማዊ  አብሮነትን  ማጠናከር  በሚያስችል  መልኩ

                    ለማደራጀት ጥረት ይደረጋል።
                  ለባሕላዊ  ጨዋታዎችና  ውድድር  እውቅና  በመስጠት
                    በያካባቢውና በብሄራዊ ደረጃ የውድድር መርኃ-ግብሮች
                    እንዲዘረጉ ይደረጋል።
                  ኢትዮጵያ በዓለም የስፖርት ውድድር ያላትን እውቅና
                    የበለጠ  ለማሳደግና  ለማጠናከር  ትኩረት  ተሰጥቶ
                    ይሰራል።
                  ልዩ ልዩ ስፖርታዊ ፌደሬሽኖች ከማናቸውም የፖለቲካ

                    ጫና ነጻ እንዲሆኑ ይደረግጋል።
                  የግል  ባለኃብቶች  በተለያዩ  የስፖርት  ዘርፎች  መዋእለ
                    ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ይበረታታሉ።
                  ልዩ  ልዩ  የስፖርት  ማዘውተሪያ  ስፍራዎችና  መዝናኛ
                    ፓርኮች ይገነባሉ።
                  የስፓርት ትምህርት ከፍተኛ ተቋማት ይገነባሉ።

                  የስፖርት  ሙዚየሞችን  በየአካባቢው  ለማቋቋምና
                    ለማስፋፋት ጥረት ይደረጋል።
               3.9.    ኪነ-ጥበብ

                  የኪነ-ጥበብ  ሥራዎች፦  ቲያትር፣  ሙዚቃ፣  ሥነ-

                    ጽሁፍ፣ ፊልም፣ ሥነ-ስእል እንዲሁም ሌሎች የፈጠራ
                    ሥራዎች  እንዲጠናከሩ  አስፈላጊው  ጥረትና  እገዛ
                    ይደርጋል።
                  የአእምሮ        የፈጠራ  ውጤቶች             ባለቤትነት        በሕግ
                    ይጠበቃል።
                  ልዩ ልዩ የፈጠራ ሥራ ትምህርት ተቋማት ይገነባሉ።


             186    ጊዜው አሁን ነው!                        አብንን ይምረጡ !
   183   184   185   186   187   188   189   190   191   192   193