Page 24 - Road Safety Megazine 2010
P. 24
የአዲስ አበባ መንገድ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ
የሞተር ሳይክል ትራንስፖርት
በከተማችን
(በታገል በቀለ) መቁጠር
በከተማችን የሞተር ሳይክል ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች [ ምንም አይነት ምልክት ሳይሰጡ በድንገት ጉዞ
ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል:: የአደጋው መጠንም መጀመር፣ መጠምዘዝና መቆም
እንዲሁ ጨምሯል:: አዲስ አበባ የሞተር ሳይክል መንጃ [ የመንገድ ምልክትና ማመላከቻዎችን አለማክበር
ፍቃድ የመስጠት አገልግሎት የተቋረጠ ቢሆንም ከተማዋ [ በዋና መንገድ ለሚመጣ ሌላ ተሸከርካሪ ቅድሚያ
ውስጥ የሚገኙ የሞተር ሳይክል ተሸከርካሪዎች ቁጥር እያደገ አለመስጠት
እንደመጣ መረጃዎች ያሳያሉ:: ይህ አጭር ጽሁፍ በከተማችን [ በእግረኛ መንገድ ላይ ገብቶ ማሽከርከር
አዲስ አበባ የሞተር ሳይክል አደጋ መንስኤዎች፣ ለችግሮቹ [ የማሽከርከር ብቃትና ልምድ ማነስ
ሊወሰዱ የሚገባቸው መፍትሄዎች፣ የባለድርሻ አካላት ህጋዊ የሆነ መንጃ ፍቃድ ይዞ አለማሽከርከር
ሚናና የጭንቅላት መከላከያ ቆብ /ሄልሜት/ አለም አቀፋዊ [
እውነታዎች ላይ ዳሰሳ ያደርጋል:: እንዲሁም የትራፊክ ፖሊሶች ቁጥጥር አናሳ መሆን
ዋና ዋና ናቸው::
በሞተር ሳይክል ምክንያት የሚደርስ አደጋ መንስኤዎች
ሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት ከመስጠት አንጻር ከላይ በተዘረዘሩ የህግ ጥሰቶችና የቁጥጥር መላላት እንዲሁም
ፈርጀ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት:: ለአብነት ያህል በመንግስት በሞተረኞች ጥንቃቄ ጉድለትና ተያያዥ ምክንያቶች በሌሎች
መስሪያቤቶችና በግል ድርጅቶች መልዕክት በማድረስ ተሸከርካሪዎችና እግረኞች ላይ አደጋ ያደርሳሉ:: ይህ አደጋ
የማይተካ ሚና ይጫወታል:: በሌሎች የህብረተሰብ በተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው ላይ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና
ክፍሎች ደግሞ ከቦታ ቦታ ለመጓጓዣነት ያገለግላል:: የስነልቦና ችግር ይዳርጋቸዋል:: ወንጀል ከመፈጸም አንጻርም
እንዲሁ በአከባቢያቸው ባለ ህብረተሰብ ላይ የደህንነት ስጋት
በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች ደግሞ ለሰዎች መዝናኛነት
ስለሚከራዩት ዋነኛ የገቢ ምንጭ ነው:: በተጨማሪም ሞተር ይፈጥራሉ::
ሳይክልን መጠቀም ከሚሰጠው አገልግሎት አንጻር የነዳጅ
ፍጆታው አነስተኛ መሆኑ ፣ በአካል ትንሽ ስለሆነ ብዙ የመኪና
ማቆሚያ ስፍራ አለመውሰዱና በዋጋ ረገድም ዝቅተኛ መሆኑ
ተመራጭ ያደርገዋል:: በተቃዋራኒው የተለያዩ የወንጀል
ድርጊቶች ሲፈጸምበትም ይስተዋላል :: በተለይም ከእግረኞች
ላይ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በመንጠቅ ወንጀሎችን ፈጽሞ
ማምለጥ በዋናነት ተጠቃሽ ነው:: በእርግጥ የዚህ ጽሁፍ ዋና
አላማ በሞተር ሳይክል የሚደርስ አደጋ ላይ ትኩረት አድርጎ
የመፍትሄ አቅጣጫዎችን መጠቆም ነው::
በመጀመሪያ ደረጃ የአደጋ መንስኤዎችን እንመልከት:-
[ የጭንቅላት መከላከያ ቆብ ሳያደርጉ ማሽከርከር
[ ከተፈቀደ የፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር
[ ትእግስት ማጣት፣ ከልክ ያለፈ በራስ መተማመን
[ በተሸከርካሪዎች መካከል እየተሸሎኮሎኩ ማለፍና
ማሽከርከርን እንደ ልዩ ችሎታ መለኪያ አድርጎ
21 PB