Page 57 - Road Safety Megazine 2010
P. 57

የአዲስ አበባ መንገድ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ

               እና ማስጠበቅ፤
            ”  ከተሸከርካሪ ነጻ ቀን ፕሮግራም ተግባራዊ ማድረግ፤
            ”  በትምህርት ቤቶች አከባቢ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት
               ፕሮግራም መመስረት እና መተግበር፤
            ”  በቀለበት  መንገድ  እና  በቀላል  ባቡር  የእግረኞች
               መሸጋገሪያ ድልድይ ፍላጎት መለየት እና መገንባት፤


        በግንዛቤ  ስራዎች  የተደገፈ  ወሳኝ  የትራፊክ  ሕጎች
               ማስከበር
            ”  በመንገድ  ደህንነት  ስራ  የተሰማሩ  ሙያተኞችን
               እና  የፖለቲካ  አመራሩን  በመንገድ  ደህንነት  የተሻለ
               ግንዛቤእንዲኖራቸው  ለማድረግ  የአቅም  ግንባታ
               ስራዎች ማከናወን፤
            ”  የመንገድ ተጠቃሚዎችን የመንገድ አጠቃቀም ባህል
               ማሳደግ፤
            ”  በብዙሀን  እና  በማህበረሰብ  የመገናኛ  ዘዴዎች
               በመጠቀም  በአራቱም  የአደጋ  መንስኤዎች  ላይ
               የግንዛቤ ስራዎች መስራት፤

            ”  በሁሉም  የትምህርት  ደረጃ  ተግባራዊ  የሚሆን
               የመንገድ ደህንነት የትምህርት ስርዓት መቅረጽ፤



        ሕግ ማስከበር
            ”  ጠጥቶ ማሽከርከር ላይ የትራፊክ ህግን ማስከበር፤
            ”  ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር ትኩረትን ያደረገ
               የትራፊክ ህግ ማስከበር፤
            ”  የተሸከርካሪ  ቀበቶ  እና  የሕጻናት  የአደጋ  መከላከያ
               ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ የትራፊክ ህግ ማስከበር፤
            ”  በሄልሜት አጠቃቀም ላይ የትራፊክ ህግ ማስከበር፤
            ”  የአሽከርካሪውን ትኩረት በሚያውኩ የትራፊክ ህጎች
               ላይ የትራፊክ ህግ ማስከበር፤
                                                                         ለእግረኞች ቅድሚያ በመስጠት

        (ምንጭ፤  የአዲስ  አበባ  ከተማየመንገድ  ትራፊክ  ደህንነት  ስትራቴጂ            ለስትራቴጂው ስኬት የበኩላችንን እንወጣ!
        የመተግበሪያ ዕቅድ 2010-2012)























           54                                                                                                                                                                                                                             PB
   52   53   54   55   56   57   58   59   60   61   62